ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ከባድ የሰብኣዊ መብቶች ጥሰት ነው።

Share on facebook
Share on twitter
Share on linkedin
Share on telegram

በዚህ ዓይነት ህገወጥ ብዝበዛ የኖርክ ወይም የምትኖር ከሆነ፡ እርዳታ ማግኘት ትችላለህ።

800290290 ደውል

በነጻና በስም ኣልባ ለ 24 ሰዓታት ይሰራል

በጣልያን ውስጥ ለሚኖሩ፡ ብዝበዛ ላጋጠማቸው ወይም በብዝበዛ ለሚንገላቱ ሰዎች፡ የደህንነት ጥበቃና ድጋፍ የሚሰጡ ኣገልግሎቶች ኣሉ።

እነዚህ አገልግሎቶች መጠለያና ጥበቃ ይሰጣሉ።

ምስጢር በመጠበቅ የጤና ኣገልግሎትና የሕግ ድጋፍ እንዲሁም በጣልያን የመኖር እድል ይሰጣል።  የተለየ ፕሮግራምና ልዩ ደንቦች የያዘ እርዳታ የሚሰጥ ቦታ እንድትገቢ ያብራሩልሻል። 

እነዚህን ሰዎች መረጃ ለማግኘት ብቻ  ማግኘት ይቻላል፧

ስለሚሰጡት ኣገልግሎት በበለጠ ለመረዳት ወይም ኣፋጣኝ እርዳታ ለመጠየቅ፧

የሚሰጡት ኣገልግሎት ነጻን ሚስጢሩን የጠበቀ ነው፧.

ከእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ በአንዱ የሚኖሩ ከሆነ፦ይችላሉ፡:

ስላሉት ሕጎችና የእርዳታ ዓይነቶች መረጃ ማግኘት

የሚያስፈልግህን የህክምና እርዳታ ማግኘት

ለደህንነትህ የምትፈራ ከሆነ፡ ለደህንነትህ የተጠበቀ ቦታ ታገኛለህ

በጣልያን ለመቆየት የዓለም ኣቀፍ የጥበቃ ማመልከቻ ጥያቄ ማቅረብ ወይም ሌላ ዓይነት የመኖርያ ፈቃድ ለማግኘት መጠየቅ

በበጎ ፈቃደኝነት በተደገፈ የመመለሻ ፕሮጄክት በኩል ደህንነቱ በጠበቀ መንገድ ወደ ሃገርህ እንድትመለስ ጠይቅ።.

“ጣልያን እንደምደርስና ሕይወቴን እንደምቀይር ቃል ለገባችልኝ ሴት በማመን፡ ኣሁን ከኣስከፊ ጉዞ ቦኃላ፡ ዕዳየን ለመክፈል ወደ ዝሙት ኣዳሪ እንድገባ ተገድጃለሁ”.
J.R., 22 anni
“ቤተሰቦቼን ለመርዳት ወደ አውሮፓ መምጣት እንዳለብኝ አባዬ ስለወሰነ ረጅም ጉዞ ተጓዝኩኝ። አሁን በየቀኑ ለ 10 ሰዓታት እሠራለሁ ፣ በሳምንት ውስጥ በየቀኑ ያለእረፍት እሠራለሁ ፣ የምሠራውና የምኖረዉ በተመሳሳይ ቦታ ነው፡ አሁንም ወደ ጣልያን ላመጣቺንና ስራ ላገኘችልኝ የምከፍለው ዕዳ አለብኝ”።
M.H. 18 anni
“እዚህ ስመጣ የተሻለ ሕይወት እንደምኖር ነበር የተነገረኝ፡ ኣሁን የምኖረው በመንገድ እየለመንኩ ነው፡ ከሱም የተወሰነ ላመጡኝ ሰዎች እከፍላለሁ”።
G.S., 20 anni

Presidenza del Consiglio dei Ministri / Ministero dell’Interno / Unhcr

Asilo e immigrazione

አዲስ የስደት አዋጅ 2023፡ በመግቢያ ፍሰቶች ላይ ቀላልነት፣ ከ”መደበኛ ያልሆነ” የኢሚግሬሽን እና የልዩ ጥበቃ ገደቦች ተቃራኒ

አዲሱ የኢሚግሬሽን አዋጅ (የደንብ ህግ 20/2023) ስራ ላይ ውሏል። ከዚህ በታች ዋናዎቹ ለውጦች: “ያልተለመደ” ከኢሚግሬሽን ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ የቅጣት መጠን መጨመር፦ “ከሕገወጥ ስደት ጋር

 600 Visite totali,  3 visite odierne

Continua a leggere »

የሱዳን አምባሲ በካርቱም

ሱዳን የሱዳን አምባሲ በካርቱም አድራሻ የአውሮፓ ሃውስ ኮምፕሌክስ፣ 21ኛው መንገድ 39 ፡ ብሎክ 61 ፡ ካርቱም 2 ፖ.ሳ.ቁ. 739  ካርቱም ፡ ሱዳን https://goo.gl/maps/3NQ12KmnMmVKjfJ48    መገናኛ

 839 Visite totali,  3 visite odierne

Continua a leggere »