የአውሮፓ መመሪያ ጊዜያዊ ጥበቃ አጸደቀ

Share on facebook
Share on twitter
Share on linkedin
Share on telegram

 

አስፈላጊ ዜና
የአውሮፓ ህብረት በዩክሬን ውስጥ ካለው ጦርነት ጋር በተያያዘ ለጊዜያዊ ጥበቃ የሚሰጠውን መመሪያ ለመቀበል ወስኗል (direttiva 55/2001).
የዩክሬን ዜጎች፣ ጥገኝነት ጠያቂዎች፣ የአለም አቀፍ ጥበቃና የረጅም ጊዜ የመኖሪያ ፍቃድ በዩክሬን የሚኖሩና የቤተሰባቸው አባላት ታዳሽ የመኖሪያ ፍቃድ የማግኘትና የሚከተሉትን አገልግሎቶች የማግኘት መብት አላቸው:
ትምህርት ቤት
ሥራ
መጠለያ
ማህበራዊ እንክብካቤ
የጤና ጥበቃ

አስተውል
ጣሊያን የዚህን መመሪያ ማስፈጸሚያ ድንጋጌ እስካሁን አላወጣችም። ሂደቶቹ ሲገኙ እንገልጸዋለን።


ይህ በእንዲህ እንዳለ ማስታወስ የምንፈልገው:
ቪዛ እና ፍቃድ ሳያስፈልግ በጣሊያን ለ፺ ቀናት መቆየት ይቻላል። ለማየት እዚህ ተጫን (clicca qui per maggiori informazioni)
በተገን ጠያቂዎች መቀበያ ማእከላት እንደ(SAI) እና በማዘጋጃ ቤቶች በሚተዳደረው የአቀባበልና ውህደት ስርዓት (ጽዓዒ) ማእከላት የእንግዳ መቀበያ ቦታ ለመጠየቅ ይቻላል (clicca qui per maggiori informazioni)

 

ወደ ዩክሬን የድንገተኛ አደጋ ክፍል ሂድ

Vai alla sezione Emergenza Ucraina




Asilo e immigrazione

አዲስ የስደት አዋጅ 2023፡ በመግቢያ ፍሰቶች ላይ ቀላልነት፣ ከ”መደበኛ ያልሆነ” የኢሚግሬሽን እና የልዩ ጥበቃ ገደቦች ተቃራኒ

አዲሱ የኢሚግሬሽን አዋጅ (የደንብ ህግ 20/2023) ስራ ላይ ውሏል። ከዚህ በታች ዋናዎቹ ለውጦች: “ያልተለመደ” ከኢሚግሬሽን ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ የቅጣት መጠን መጨመር፦ “ከሕገወጥ ስደት ጋር

 579 Visite totali,  12 visite odierne

Continua a leggere »

የሱዳን አምባሲ በካርቱም

ሱዳን የሱዳን አምባሲ በካርቱም አድራሻ የአውሮፓ ሃውስ ኮምፕሌክስ፣ 21ኛው መንገድ 39 ፡ ብሎክ 61 ፡ ካርቱም 2 ፖ.ሳ.ቁ. 739  ካርቱም ፡ ሱዳን https://goo.gl/maps/3NQ12KmnMmVKjfJ48    መገናኛ

 818 Visite totali,  12 visite odierne

Continua a leggere »