የፍሰት አዋጅ (ዴክሬቶ ፍሉሲ)፡ የማመልከቻው እስከ ሴፕቴምበር 30 መራዘም

Share on facebook
Share on twitter
Share on linkedin
Share on telegram

decreto flussi

የመኖሪያ ፈቃዶችን ለመለወጥና የአውሮፓ ህብረት ላልሆኑ ዜጎች ወደ ውጭ አገር በማሰልጠን ፕሮጀክቶች ውስጥ ለመግባት ማመልከቻ የማቅረቢያ ቀነ፡ ገደብ እስከ መስከረም 30 ቀን 2022 ተራዝሟል። የፍሰት ድንጋጌው (የዲሴምበር 21 ቀን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ድንጋጌ) ወደ ጣሊያን ለመግባት የሚችሉትን የውጭ ሰራተኞች ከፍተኛውን ኮታ በ 69,700 አስቀምጧል።

 

በዚህ መሰረት፣ ማመልከቻዎች አሁንም ሊቀርቡ ይችላሉ:

 

1) ወደ የስራ መኖርያና ለግል ሥራ ፈጣሪነት የመኖሪያ ፈቃዶችን ለመለወጥ የጠየቁ

እስካሁን ካለው ኮታ ጋር ሲነጻጸር ወደ 45% የሚጠጉ ናቸው።

 

2)   የአውሮፓ ህብረት ላልሆኑ ዜጎች ወደ ጣሊያን መግባት በትውልድ አገራቸው የስልጠናና የትምህርት መርሃ ግብሮችን ላጠናቀቁ 
በእውነቱ፣ በትውልድ አገራቸው የትምህርትና የሥልጠና መርሃ ግብሮችን ላጠናቀቁ ሠራተኞች ቅበላ እስከ አሁን በቁጥር 100 አላለፈም (በሐምሌ 25 ቀን 1998 በወጣው የሕግ ድንጋጌ አንቀጽ 23 አንቀጽ 286 መሠረት)። 

 

እንዴት ማመልከት እንደሚቻል

የአሰራር ሂደቱን ለመጀመር አሰሪው (ጣሊያን ወይም ጣሊያን ውስጥ በህጋዊ መንገድ የሚኖር የውጭ ሀገር ዜጋ) የአውሮፓ ህብረት ያልሆነ ሰራተኛ ለመቅጠር ፍቃድ መጠየቅ አለበት በዚህ ሊንክ ኦንላይን በመሙላትhttps://nullaostalavoro.dlci.interno.it 

 

ማመልከቻ ለማስገባት እስከ ሴፕቴምበር 30 – 2022 ግዜ ይኖራል(ማርች 17 – 2022 የሚለውን ተራዝመዋል) እና ቀድመው ላስገቡ  በቅደም ተከተል ቅድሚያ ይሰጣል።

ማሳሰቢያ፡ አፕሊኬሽኑን ለመሙላት SPID መታወቂያ መያዝ ያስፈልጋል

በሴፕቴምበር 30 – 2022 የሚያበቃው Before You Go ፕሮጀክት እስካሁን በጣሊያን ውስጥ የስደት መንገድ ለመምራት ያሰቡ 583 ሰዎችን ለማካተት አመቻችቷል: በትውልድ አገራቸው ከባህላዊ፣ ከቋንቋ፣ ከማህበራዊ እና ከስራ እይታ አንጻር ማዘጋጀ። በፕሮጀክቱ ላይ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ይህንን ሊንክ ይጎብኙ።

 4,223 Visite totali,  1 visite odierne

Asilo e immigrazione

አዲስ የስደት አዋጅ 2023፡ በመግቢያ ፍሰቶች ላይ ቀላልነት፣ ከ”መደበኛ ያልሆነ” የኢሚግሬሽን እና የልዩ ጥበቃ ገደቦች ተቃራኒ

አዲሱ የኢሚግሬሽን አዋጅ (የደንብ ህግ 20/2023) ስራ ላይ ውሏል። ከዚህ በታች ዋናዎቹ ለውጦች: “ያልተለመደ” ከኢሚግሬሽን ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ የቅጣት መጠን መጨመር፦ “ከሕገወጥ ስደት ጋር

 479 Visite totali,  6 visite odierne

Continua a leggere »

የሱዳን አምባሲ በካርቱም

ሱዳን የሱዳን አምባሲ በካርቱም አድራሻ የአውሮፓ ሃውስ ኮምፕሌክስ፣ 21ኛው መንገድ 39 ፡ ብሎክ 61 ፡ ካርቱም 2 ፖ.ሳ.ቁ. 739  ካርቱም ፡ ሱዳን https://goo.gl/maps/3NQ12KmnMmVKjfJ48    መገናኛ

 718 Visite totali,  6 visite odierne

Continua a leggere »